Mizan-Tepi University Institutional Repository

የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና አዘገጃጀት ፍተሻ በቤንች ሸኮ ዞን በሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተተኳሪነት

Show simple item record

dc.contributor.author ውድነህ, ወርቄ
dc.contributor.author ታደሰ, ኖላዊ
dc.date.accessioned 2024-11-04T13:13:53Z
dc.date.available 2024-11-04T13:13:53Z
dc.date.issued 2024
dc.identifier.uri http://repository.mtu.edu.et/xmlui/handle/123456789/85
dc.description.abstract የዚህ ጥናት ዋና አሊማ በቤንች ሸኮ ዞን በሚገኙ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች በመምህራን የተዘጋጁ የማጠቃሇያ ፈተናዎችን የይዘት ተገቢነት መፈተሽ ነው ፡፡ ጥናቱ ገሊጭ የምርምር ስሌትን የተከተሇ ሲሆን መረጃውን ሇመተንተን አይነታዊና መጠናዊ የመረጃ መተንተኛ ስሌቶችን በጥቅም ሊይ አውሎሌ ፡፡ የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዳው ሰነዴ ፍተሻና የጽሁፍ መጠይቅ ሲሆን የተተኳሪው ክፍሌ የማጠቃሇያ ፈተናና የመማሪ መጽሃፉ የይዘት ዝምዴና በፒርሰን የተዛምድ መሇኪያ ቀመር በማስሊት በቁጥርና በመቶኛ ተተንትነዋሌ፡፡ የመረጃ ትንተናው ውጤት እንዯሚያመሇክተው በመማሪያ መጽሃፉ ውስጥ የቀረቡ ይዘቶችና በማጠቃሇያ ፈተናው ውስጥ የተካተቱ ጥያቄዎች የይዘት ዝምዴና 0.477 ወይም 47.7 ከመቶ መሆኑ በጥናቱ ተረጋግጧሌ፡፡ በመሆኑም በመማሪያ መጽሃፉቱ ውስጥ የቀረቡ ይዘቶችና በማጠቃሇያ ፈተናው ውስጥ የተካተቱ የጥያቄ ይዘቶች መካከሇኛ ዝምዴና እንዲሊቸው ሇማወቅ ተችሎሌ፡፡ በማጠቃሇያ ፈተናው ውስጥ ሰፊ ሽፋን የተሰጠው ሇሰዋሰውና ሇስነ ጽሁፍ ሲሆን የማጠቃሇያ ፈተናው ሲዘጋጅ የክፍሌ ዯረጃውን መርሃ ትምህርትና መማሪያ መጽሃፉ ውስጥ ከቀረቡ ይዘቶች አንጻርና የፈተና ይዘት መወሰኛ ሰንጠረዥ መምህራኑ እንዯማያዘጋጁ የጥናቱ ውጤት ያሳያሌ፡፡ በመሆኑም የጥናቱን ውጤት መነሻ በማዴረግ አጥኚዎች መምህራን ሇፈተና ይዘት ተገቢነት ትኩረት ቢሰጡና ፈተና ከማዘጋጀታቸው በፊት የይዘት መወሰኛ ሰንጠረዥ ቢያዘጋጁ፤ ሇመምህራን ስሇፈተና ዝግጅትና ስሇ ይዘት ተገቢነት ወቅታዊ ስሌጠና የሚያገኙበት እዴሌ ቢመቻች፤ በትምህርት ቤት ያለ የፈተና ኮሚቴዎች የፈተና ጥያቄዎችን ሲገመግሙ የይዘት ተገቢነት ሊይ መሰረት ያዯረገ አስተያየት ቢሰጡ፤ የሚመሇከታቸው የትምህርት ባሇዴርሻ አካሊት ሇፈተና ዝግጅት ትኩረት ቢሰጡ የሚሌ አስተያየት ሰጥተዋሌ፡፡ en_US
dc.description.sponsorship MTU en_US
dc.title የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና አዘገጃጀት ፍተሻ በቤንች ሸኮ ዞን በሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተተኳሪነት en_US
dc.type Article en_US


Files in this item

This item appears in the following Collection(s)

Show simple item record

Search MTU Repository


Advanced Search

Browse

My Account